ሉቃስ 21:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 በእርስዋ ላይ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ እርስዋን የሚበቀሉበት ጊዜዋ ነውና። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይህ የበቀል ጊዜ ነውና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የተጻፈው ሁሉ እንዲፈጸም ይህ የቅጣት ጊዜ ነውና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ስለዚህ ጥፋት የተጻፈው ትንቢት እንዲፈጸም ይህ የበቀልና የቅጣት ጊዜ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 የተጻፈው ሁሉ እንዲፈጸም ይህ የበቀል ጊዜ ነውና። 参见章节 |