ሉቃስ 19:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአልና።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ምክንያቱም የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን ነው።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና፤” አለው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን ነው።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው። 参见章节 |