ሉቃስ 1:54 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)54 ብላቴናውን እስራኤልን ተቀበለው፤ ይቅርታውንም ዐሰበ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም54 ምሕረቱን በማስታወስ፣ ብላቴናውን እስራኤልን ረድቷል፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)54 እስራኤልን አገልጋዩን፥ ምሕረቱን በማስታወስ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም54-55 ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘለዓለም ያሳየውን ምሕረት በማስታወስ፥ አገልጋዩን እስራኤልን ረድቶታል። ይህንንም ያደረገው ለቀድሞ አባቶቻችን የሰጠውን የተስፋ ቃል ለመፈጸም ነው።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)54-55 ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል። 参见章节 |