ዘሌዋውያን 8:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ሙሴም ያን በግ አረደው፤ ደሙንም በመሠዊያው ዙሪያ ረጨው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ሙሴም በጉን ዐርዶ ደሙን በመሠዊያው ላይ ዙሪያውን ረጨ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 አረደውም፤ ሙሴም ደሙን በመሠዊያው ዙሪያ ረጨው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ሙሴም ዐረደው፤ ደሙንም በመሠዊያው አራት ማእዘን ረጨ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 አረደውም፤ ሙሴም ደሙን በመሠዊያው ዙሪያ ረጨው። 参见章节 |