Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 25:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ከኢ​ዮ​ቤ​ልዩ ዓመት በኋላ እንደ ዓመ​ታቱ ቍጥር ከባ​ል​ን​ጀ​ራህ ትገ​ዛ​ለህ፤ እር​ሱም እንደ መከሩ ዓመ​ታት ቍጥር ይከ​ፍ​ል​ሃል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ከኢዮቤልዩ በኋላ ያሉትን ዓመታት ብዛት መሠረት በማድረግ ከወገንህ ትገዛለህ፤ እርሱም የቀሩትን የመከር ዓመታት ብዛት መሠረት በማድረግ ይሸጥልሃል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ከኢዮቤልዩ በኋላ እንደ ዓመታቱ ቍጥር ከባልንጀራህ ትገዛለህ፤ እርሱም እንደ መከሩ ዓመታት ቍጥር ይሸጥልሃል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ዋጋውም የሚተመነው ተከታዩ የንብረት መመለሻ ዓመት ከመግባቱ በፊት፥ ምድሪቱ ልታስገኝ በምትችለው ሰብል መጠን ይሆናል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ከኢዮቤልዩ በኋላ እንደ ዓመታቱ ቍጥር ከባልንጀራህ ትገዛለህ፤ እርሱም እንደ መከሩ ዓመታት ቍጥር ይሸጥልሃል።

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 25:15
4 交叉引用  

ለባ​ል​ን​ጀ​ራ​ህም አን​ዳች ብት​ሸ​ጥ​ለት፥ ወይም ከባ​ል​ን​ጀ​ራህ እጅ ብት​ገዛ፥ ሰው ባል​ን​ጀ​ራ​ውን አያ​ስ​ጨ​ን​ቀው።


እንደ ዓመ​ታቱ ብዛት ዋጋ​ውን ያበ​ዛል፤ እንደ ዓመ​ታ​ቱም ማነስ ዋጋ​ውን ያሳ​ን​ሳል፤ እንደ መከሩ ቍጥር ይሸ​ጥ​ል​ሃል።


ፍጹ​ም​ነ​ታ​ች​ሁም በሰው ሁሉ ዘንድ ይታ​ወቅ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቅርብ ነው፤


跟着我们:

广告


广告