Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 24:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ሰውን የገ​ደለ ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገ​ደል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 “ ‘ሰውን ደብድቦ የገደለ ይገደል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ማናቸውንም ሰው መትቶ የሚገድል ፈጽሞ ይገደል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 “ሰውን የሚገድል ማንም ሰው በሞት ይቀጣ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 24:17
11 交叉引用  

ዳዊ​ትም ናታ​ንን፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በድ​ያ​ለሁ” አለው። ናታ​ንም ዳዊ​ትን አለው፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ደግሞ ኀጢ​አ​ት​ህን አር​ቆ​ል​ሃል፤ አት​ሞ​ት​ምም።


እር​ስ​ዋ​ንም ይዘው በን​ጉሡ ቤት አጠ​ገብ ወደ አለ ወደ ፈረ​ሶች መግ​ቢያ መን​ገድ ወሰ​ዱ​አት፤ በዚ​ያም ገደ​ሉ​አት።


“አት​ግ​ደል።


ሰው​ንም የመ​ታና የገ​ደለ ፈጽሞ ይገ​ደል።


“በብ​ረት መሣ​ሪያ ቢመ​ታው፥ ቢሞ​ትም ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳ​ዩም ፈጽሞ ይገ​ደል።


“ባል​ን​ጀ​ራ​ውን በተ​ን​ኰል የሚ​መታ ርጉም ይሁን፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።


“አታ​መ​ን​ዝር።


跟着我们:

广告


广告