ዘሌዋውያን 17:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ልብሱንና ገላውን ባያጥብ ግን ኀጢአቱን ይሸከማል።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ልብሱን ባያጥብ፣ ሰውነቱንም ባይታጠብ ግን ኀጢአት ሠርቷልና ይጠየቅበታል።’ ” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ነገር ግን ልብሱን ባያጥብ፥ ገላውንም ባይታጠብ ኃጢአቱን ይሸከማል።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ገላውን ባይታጠብና ልብሱን ባያጥብ ግን በኃጢአቱ ቅጣቱን ያገኛል።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ልብሱንና ገላውን ባያጥብ ግን ኃጢአቱን ይሸከማል። 参见章节 |