Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 13:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 ካህ​ኑም በሰ​ባ​ተ​ኛው ቀን ደዌ​ውን ያያል፤ እነ​ሆም፥ ቈረ​ቈሩ ባይ​ሰፋ፥ በው​ስ​ጡም ብጫ ጠጕር ባይ​ኖር፥ የቈ​ረ​ቈ​ሩም መልክ ወደ ቆዳው ባይ​ጠ​ልቅ፤ ይላ​ጫል፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 ካህኑም በሰባተኛው ቀን ቍስሉን ይመርምር፤ የሚያሳክከው ቦታ ያልሰፋ፣ ቢጫ ጠጕር የሌለውና ከቈዳው በታች ዘልቆ ያልገባ ከሆነ፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 ካህኑም በሰባተኛው ቀን ደዌውን ያያል፤ እነሆም፥ ቈረቈሩ ባይሰፋ፥ በውስጡም ብጫ ጠጉር ባይኖር፥ የቈረቈሩም መልክ ከቆዳው በታች ባይዘልቅ፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

32 በሰባተኛው ቀን እንደገና ካህኑ ይመርምረው፤ ቊስሉ እየተስፋፋ ካልሄደ፥ ወደ ቢጫነት የተለወጠ ጠጒርም ከሌለና በዙሪያው ካለው ከሌላው ሰውነቱ ቆዳ ይልቅ ጐድጒዶ ካልተገኘ፥

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 ካህኑም በሰባተኛው ቀን ደዌውን ያያል፤ እነሆም፥ ቈረቈሩ ባይሰፋ፥ በውስጡም ብጫ ጠጕር ባይኖር፥ የቈረቈሩም መልክ ወደ ቁርበቱ ባይጠልቅ፥ ይላጫል፥

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 13:32
6 交叉引用  

እነ​ሆም፥ ወደ ቆዳው ቢጠ​ልቅ፥ በው​ስ​ጡም ቀጭን ብጫ ጠጕር ቢኖ​ር​በት፥ ካህኑ፦ ‘ርኩስ ነው’ ይለ​ዋል፤ ቈረ​ቈር ነው፤ የራስ ወይም የአ​ገጭ ለምጽ ነው።


ካህ​ኑም የቈ​ረ​ቈ​ሩን ደዌ ቢያይ፥ ወደ ቆዳ​ውም ባይ​ጠ​ልቅ፥ ጥቁ​ርም ጠጕር ባይ​ኖ​ር​በት፥ ካህኑ የቈ​ረ​ቈር ደዌ ያለ​በ​ትን ሰው ሰባት ቀን ይለ​የ​ዋል።


ቈረ​ቈሩ ግን አይ​ላ​ጭም፤ ካህ​ኑም ቈር​ቈር ያለ​በ​ትን ሰው ሰባት ቀን ደግሞ ይለ​የ​ዋል።


ለሰውም እንዲታዩ ሥራቸውን ሁሉ ያደርጋሉ፤ ስለዚህ አሽንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ ዘርፉንም ያስረዝማሉ፤


በኦ​ሪት ትመ​ካ​ለህ፤ ነገር ግን አንተ ራስህ ኦሪ​ትን በመ​ሻር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታቃ​ል​ለ​ዋ​ለህ።


跟着我们:

广告


广告