ሰቈቃወ 5:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ከራብ የተነሣ ሰውነታችን ጠወለገ፤ ቍርበታችንም እንደ ምድጃ ጠቈረ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ቈዳችን እንደ ምድጃ ጠቍሯል፤ በራብም ተቃጥሏል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ከሚያቃጥል ከራብ ትኩሳት የተነሣ ቁርበታችን እንደ ምድጃ ጠቈረ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ከራብ ጽናት የተነሣ ቆዳችን እንደ ምድጃ ጠቈረ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ከሚያቃጥል ከራብ ትኩሳት የተነሣ ቁርበታችን እንደ ምድጃ ጠቈረ። 参见章节 |