ሰቈቃወ 3:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 ሰው ሕያው ሲሆን ስለ ኀጢአቱ ለምን ያጕረመርማል? 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም39 ታዲያ ሕያው ሰው በኀጢአቱ ሲቀጣ፣ ስለ ምን ያጕረመርማል? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)39 ሕያው ሰው የሚያጉረመርም፥ ሰው ስለ ኃጢአቱ ቅጣት የሚያጉረመርም ስለ ምንድነው? 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም39 ሰው በሕይወቱ እያለ በኃጢአት ምክንያት ሲቀጣ የሚያጒረመርመው ለምንድን ነው? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)39 ሕያው ሰው የሚያጉረመርም፥ ሰው ስለ ኃጢአቱ ቅጣት የሚያጕረመርም ስለ ምንድር ነው? 参见章节 |