ሰቈቃወ 3:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 በሚፈርድበት ጊዜ የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ እግዚአብሔር አላዘዘም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ሰው ፍትሕ ሲጓደልበት፣ ጌታ እንዲህ ዐይነቱን ነገር አያይምን? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ ጌታ እሺ አይልም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 የአንድ ሰው ጉዳይ ፍትሕ በሚያጣበት ጊዜ በውኑ ጌታ እነዚህን ነገሮች አያይምን? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ ጌታ እሺ አይልም። 参见章节 |