ሰቈቃወ 3:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ጕንጩን ለሚመታው ይሰጣል፤ ስድብንም ይጠግባል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ጕንጩን ለሚመታው ሰው ይስጥ፤ ውርደትንም ይጥገብ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ጉንጩን ለሚመታው ይስጥ፥ ስድብንም ይጥገብ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ለሚመታው ጒንጩን ይስጥ፤ ስድብንም ይቀበል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ጕንጩን ለሚመታው ይስጥ፥ ስድብንም ይጥገብ። 参见章节 |