ሰቈቃወ 3:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ነፍሴን ከሰላም አራቀ፤ በጎ ነገርን ረሳሁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ነፍሴ ሰላምን ዐጣች፤ ደስታ ምን እንደ ሆነ ረሳሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ነፍሴን ከሰላም አራቅህ፥ በጎ ነገርን ረሳሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ሕይወቴ ሰላም እንዲያጣ ተደረገ፤ ደስታም ምን እንደ ሆነ ረሳሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ነፍሴን ከሰላም አራቅህ፥ በጎ ነገርን ረሳሁ። 参见章节 |