ሰቈቃወ 3:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ዋው። ጥርሴን በጭንጫ ሰበረ፤ አመድም አቃመኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ጥርሴን በድንጋይ ሰበረ፤ በትቢያ ውስጥ ረጋገጠኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ዋው። ጥርሴን በጭንጫ ሰበረ፥ በአመድም ከደነኝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ጥርሶቼ በጠጠር እንዲሰበሩና ፊቴም በዐመድ ላይ እንዲደፋ አደረገ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ዋው። ጥርሴን በጭንጫ ሰበረ፥ በአመድም ከደነኝ። 参见章节 |