Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明

መጽሐፈ ዮዲት 9:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 አንተ ከሠ​ራ​ዊ​ታ​ቸው ጋር በከ​ሃ​ሊ​ነ​ትህ አጥ​ፋ​ቸው፤ ቤተ መቅ​ደ​ስን ያጐ​ሰ​ቍሉ ዘንድ፥ የስ​ምህ ጌት​ነት ማደ​ሪያ የሆ​ነች ደብ​ተራ ኦሪ​ት​ንም ያሳ​ድፉ ዘንድ መክ​ረ​ዋ​ልና፥ በብ​ረ​ትም የመ​ሠ​ዊ​ያ​ህን ቀን​ዶች አፍ​ር​ሰ​ዋ​ልና በቍ​ጣህ ኀይ​ላ​ቸ​ውን አጥፋ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ሥምህም ጌታ ነው፤ በክንድህ ኃይላቸውን ስበር፥ በቁጣህ ጥንካሬያቸውን አድቅቅ፤ መቅደስህን ለማርከስ፥ የክቡር ስምህ ማረፊያ የሆነውን ድንኳን ለማሳደፍ፥ የመሠዊያህንም ቀንድ ለመስበር መክረዋልና።

参见章节 复制




መጽሐፈ ዮዲት 9:8
0 交叉引用  

跟着我们:

广告


广告