本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 9:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ምክርህ የቀና ነው፤ ሥርዐትህ የተዘጋጀ ነውና፥ ፍርድህንም አስቀድመህ ባወቅህ ፈርደሃልና እነሆ፥ መጣን ይሉሃል፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 የዓቀድከው ነገር ከፊትህ ቀርበው “እነሆ መጥተናል” ይላሉ፤ መንገዶችህ ሁሉ የተዘጋጁ ናቸው፥ ፍርድህንም አስቀድሞ የታወቀ ነው። 参见章节 |