本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 8:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 በሰው ልቡና ያለ ረቂቅ ምሥጢርን የማታውቁ፥ የልቡናውንም አሳብ የማታስተውሉ ይህን ሁሉ ያደረገ እግዚአብሔርን እንዴት ትመረምራላችሁ? ልቡናውንስ መርምራችሁ ታውቁ ዘንድ እንዴት ትወዳላችሁ? ምክሩንስ መርምራችሁ ታገኙ ዘንድ እንዴት ትመረምራላችሁ? ወንድሞች ሆይ፥ ለእናንተ አግባባችሁ አይደለም፤ አምላካችን እግዚአብሔርንም አታሳዝኑት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 የሰው ልብ ጥልቀት ማግኘት አትችሉም፥ በአእምሮው የሚያስበውንም መያዝ አትችሉም፥ ይህን ሁሉ የሠራውን እግዚአብሔርን እንዴት ትመረምራላችሁ? ሐሳቡን ማወቅ ወይም ማስተዋል እንዴት ይሆንላችኋል? ወንድሞቼ ሆይ አይሆንም፥ ጌታ አምላካችንን አታስቆጡት። 参见章节 |