本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 7:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የእስራኤልም ልጆች ብዛታቸውን በአዩ ጊዜ እጅግ ደነገጡ፤ እርስ በርሳቸውም፥ “እነዚህ ሰዎች ዛሬ ምድርን ሁሉ ይሸፍኗታል፤ ተራራም ቢሆን፥ ኮረብታም ቢሆን፥ ቈላም ቢሆን ብዛታቸውን የሚችል የለም” ተባባሉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የእስራኤል ልጆች ብዛታቸውን በአዩ ጊዜ እጅግ ደነገጡ፥ እርስ በርሳቸውም፦ “አሁን ምድርን ሁሉ ይጨርሱአታል፥ ታላላቅ ተራሮችም ቢሆኑ፥ ሸለቆዎችም ቢሆኑ፥ ኮረብቶች ቢሆኑ ሸክማቸውን መሸከም አይችሉም” ተባባሉ። 参见章节 |