本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 6:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 “አንተ የኤፍሬም ምንደኛ አክዮር! ዛሬ ትንቢት ትናገርልን ዘንድ እግዚአብሔር ያጸናቸዋልና የእስራኤልን ልጆች አትውጓቸው ትለን ዘንድ አንተ ማን ነህ? ያለ ናቡከደነፆርስ እግዚአብሔር ማን ነው? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 አንተ አኪዮር፥ እናንተም የኤፍሬም ቅጥረኞች፥ አምላካቸው ስለሚጠብቃቸው ከእስራኤል ልጆች ጋር አትዋጉ ብላችሁ ዛሬ ትንቢት የምትናገሩን እናንተ ማን ናችሁ? ከናቡከደነፆር በቀር ሌላ አምላክ ማን ነው? እርሱ የጦር ኃይሉን ልኮ ከምድረ ገጽ ያጠፋቸዋል፤ አምላካቸው አያድናቸውም፤ 参见章节 |