Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明

መጽሐፈ ዮዲት 5:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ከዚህ በኋላ አክ​ዮር ይህን ነገር ተና​ግሮ በጨ​ረሰ ጊዜ በሰ​ፈሩ ዙሪያ የቆሙ ወገ​ኖች ሁሉ አን​ጐ​ራ​ጐሩ፤ የሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒስ ሹሞች፥ በባ​ሕር ዙሪ​ያና በሞ​ዓብ የሚ​ኖሩ ሰዎ​ችም ሁሉ “አክ​ዮ​ርን እን​ግ​ደ​ለው” አሉ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አኪዮር ንግግሩን ከጨረሰ በኋላ በድንኳኑ ዙሪያ ከቦ የነበረ ሕዝብ ሁሉ አጉረመረመ፤ የሆሎፎርኒስ ሹማምንትና በባሕሩ ዳርና በሞዓብ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ፥ መቆራረጥ አለበት አሉ።

参见章节 复制




መጽሐፈ ዮዲት 5:22
0 交叉引用  

跟着我们:

广告


广告