8 ቍስለኞቻቸውም በሸለቆውና በፈሳሹ ይመላሉ፤ ወንዙም ሬሳቸውን ተመልቶ ይፈስሳል፤
8 ቁስለኞቻቸው ሸለቆዎችን እና ወራጅ ውሃዎችን ይሞላሉ፤ ወንዝም በሬሳዎቻቸው ተሞልቶ ይፈሳል።