3 እግዚአብሔር በጦርነት ጦርን ያሸንፋልና።
3 አሦር ከሰሜን ተራራዎች ወጣ፤ ከብዙ ሺህ ሠራዊቱም ጋር ወጣ። ብዛታቸው ፈሳሹን ዘጋ፤ ፈረሶቻቸው ኮረብታዎችን ሸፈነ።