Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መሳፍንት 9:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 አሁን እን​ግ​ዲህ አቤ​ሜ​ሌ​ክን በማ​ን​ገ​ሣ​ችሁ እው​ነ​ት​ንና ቅን​ነ​ትን አድ​ር​ጋ​ችሁ እንደ ሆነ፥ ለይ​ሩ​በ​ኣ​ልም፥ ለቤ​ቱም በጎ አድ​ር​ጋ​ችሁ እን​ደ​ሆ​ነና እንደ እጁም ዋጋ መጠን ለእ​ርሱ የተ​ገ​ባ​ውን አድ​ር​ጋ​ችሁ እንደ ሆነ፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 “እንግዲህ አቢሜሌክን ስታነግሡት በእውነትና ያለ እንከን አድርጋችሁት ከሆነ፣ ይሩባኣልንና ቤተ ሰቡን በበጎ ዐይን ተመልክታችሁ ላደረገው የሚገባውን አይታችሁለት ከሆነ፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 “እንግዲህ አቤሜሌክን ስታነግሡት በቅንነትና በእውነት አድርጋችሁት ከሆነ፥ ይሩበኣልንና ቤተሰቡን በበጎ ዐይን ተመልክታችሁ ላደረገው የሚገባውን አይታችሁለት ከሆነ፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ኢዮአታምም ንግግሩን በመቀጠል እንዲህ አላቸው፤ “አቤሜሌክን ስታነግሡ በቅንነትና ተገቢ በሆነ መንገድ ነውን? ጌዴዎን ያደረገውን በማስታወስ ቤተሰቡን እንደሚገባ ረዳችሁለትን?

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 አሁን እንግዲህ አቤሜሌክን በማንገሣችሁ እውነትንና ቅንነትን አድርጋችሁ እንደ ሆነ፥ ለይሩበኣልም ለቤቱም በጎ አድርጋችሁ እንደ ሆነ፥ እንዳደረገውም መጠን ለእርሱ የተገባውን አድርጋችሁ እንደ ሆነ፥

参见章节 复制




መሳፍንት 9:16
4 交叉引用  

በዚ​ያች ቀንም መሠ​ዊ​ያ​ዉን አፍ​ር​ሶ​አ​ልና በዓል ከእ​ርሱ ጋር ይሟ​ገት ሲል ጌዴ​ዎ​ንን ይሩ​በ​ኣል ብሎ ጠራው።


እር​ሱም ለእ​ስ​ራ​ኤል በጎ ነገ​ርን ሁሉ እን​ዳ​ደ​ረገ መጠን፥ እነ​ርሱ ይሩ​በ​ኣል ለተ​ባ​ለው ለጌ​ዴ​ዎን ቤት ወረታ አላ​ደ​ረ​ጉም።


ዶግም ዛፎ​ቹን፦ በእ​ው​ነት እኔን በእ​ና​ንተ ላይ ካነ​ገ​ሣ​ች​ሁኝ እሳት ከዶግ ወጥቶ የሊ​ባ​ኖ​ስን ዝግባ ካል​በ​ላው ከጥ​ላዬ በታች ታርፉ ዘንድ ኑ አለ​ቻ​ቸው።


አባ​ቴስ ለእ​ና​ንተ እንደ ተጋ​ደለ፥ በፊ​ታ​ች​ሁም ሰው​ነ​ቱን ለሞት አሳ​ልፎ እንደ ሰጠ፥ ከም​ድ​ያ​ምም እጅ እንደ አዳ​ና​ችሁ፥


跟着我们:

广告


广告