Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መሳፍንት 21:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 የብ​ን​ያ​ምም ልጆች እን​ዲሁ አደ​ረጉ፤ በቍ​ጥ​ራ​ቸ​ውም መጠን ከተ​ነ​ጠ​ቁት ዘፋ​ኞች ሚስ​ትን ወሰዱ፤ ወደ ርስ​ታ​ቸ​ውም ተመ​ል​ሰው ሄዱ፤ ከተ​ሞ​ች​ንም ሠር​ተው ተቀ​መ​ጡ​ባ​ቸው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 ብንያማውያን እንደ ተባሉት አደረጉ፤ ልጃገረዶቹ በሚጨፍሩበትም ጊዜ እያንዳንዱ ሰው አንዳንድ እየጠለፈ ሚስት እንድትሆነው ይዞ ሄደ፤ ከዚያም ወደ ርስታቸው ተመለሱ፤ ከተሞቻቸውንም አድሰው በዚያ ኖሩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ብንያማውያን እንደ ተባሉት አደረጉ፤ ልጃገረዶቹ በሚጨፍሩበትም ጊዜ እያንዳንዱ ሰው አንዳንድ እየጠለፈ ሚስት እንድትሆነው ይዞ ሄደ፤ ከዚያም ወደ ርስታቸው ተመለሱ፤ ከተሞቻቸውንም አድሰው በዚያ ኖሩ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 ብንያማውያንም እንደዚሁ አደረጉ፤ በብዛታቸው ልክ እያንዳንዱ በሴሎ ከሚጨፍሩት ልጃገረዶች መካከል እየጠለፈ በሚስትነት ይዞ ሄደ፤ ወደ ግዛታቸውም ተመልሰው ከተሞቻቸውን በማደስ በዚያ ኖሩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 የብንያምም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፥ በቁጥራቸውም መጠን ከተነጠቁት ዘፋኞች ሚስት ወሰዱ፥ ወደ ርስታቸውም ተመልሰው ሄዱ፥ ከተሞችንም ሠርተው ተቀመጡባቸው።

参见章节 复制




መሳፍንት 21:23
2 交叉引用  

የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሰዎች በብ​ን​ያም ልጆች ላይ ዳግ​መኛ ተመ​ለሱ፤ ሞላ​ውን ከተማ፥ ከብ​ቱ​ንም፥ ያገ​ኙ​ት​ንም ሁሉ በሰ​ይፍ ስለት አጠፉ፤ ያገ​ኙ​ት​ንም ከተማ ሁሉ በእ​ሳት አቃ​ጠሉ።


በዚያ ጊዜም የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ከዚያ ተነሡ፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዱም ወደ ወገ​ኑና ወደ ነገዱ ሄደ፤ ሰውም ሁሉ ከዚያ ወደ ርስቱ ተመ​ለሰ።


跟着我们:

广告


广告