本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ኩፋሌ 5:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 በዐሥረኛው ኢዮቤልዩ በሁለተኛው ሱባዔ መላልኤል ሚስት ትሆነው ዘንድ የአባቱን ወንድም የበራኪሄልን ልጅ ዲናን አገባ። በሦስተኛውም ሱባዔ በስድስተኛው ዓመት ወንድ ልጅን ወለደችለት፥ ስሙንም ያሮድ አለው። በዘመኑ ትጉሃን የተባሉ የእግዚአብሔር መላእክት በምድር የሰው ልጆችን ያስተምሩ ዘንድ፥ በምድርም ፍርድንና ቅንነትን ያደርጉ ዘንድ ወደ ምድር ወርደዋልና። 参见章节 |