本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ኩፋሌ 4:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በመጀመሪያዪቱ ቀን አራዊትን፥ በሁለተኛዪቱ ቀን እንስሳትን፥ በሦስተኛዪቱ ቀን አዕዋፍን፥ በአራተኛዪቱ ቀን በምድር ላይ የሚንቀሳቀሰውን ሁሉ፥ በአምስተኛዪቱም ቀን በውኃ ውስጥ የሚንቀሳቀሰውን ሁሉ። አዳምም ሁሉን በየስማቸው ጠራቸው፤ ስማቸውም አዳም እንደ ጠራቸው እንዲሁ ሆነ። 参见章节 |