本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ኩፋሌ 3:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በዘመኑ ሁሉ በፊቱ የሚቀበለው በጎ መዓዛ ያርግ ዘንድ በፊቱ መሥዋዕትን ሠዋ፥ ከአዳም ጀምሮ እስከ ያዕቆብ ድረስ ያሉ አበው ሃያ ሁለት ናቸው። እስከ ሰባተኛዪቱም ቀን ድረስ ሃያ ሁለት ዓይነት ፍጥረት ተፈጠረ። ይህም የተባረከና የተቀደሰ ሰንበቱ ነው። እርሱም ቡሩክና ቅዱስ ነው። 参见章节 |