本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ኩፋሌ 3:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ከዚህም ሁሉ በኋላ ሰውን ፈጠረ፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው፤ በምድር ላይና በባሕር ውስጥ ባለውም ሁሉ ላይ አሠለጠነው። በሚበርሩ አዕዋፍ ላይና በአራዊት ላይ፥ በእንስሳት ላይና በምድር ላይ በሚንቀሳቀሰው ላይ፥ በምድርም ሁሉ ላይ፥ በዚህም ሁሉ ላይ አሠለጠነው፤ በስድስተኛዪቱ ቀን እነዚህን አራት ዓይነት ፍጥረታት ፈጠረ። 参见章节 |