本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ኩፋሌ 2:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በውኃ ላይ የተሾሙ መላእክትን፥ በነጐድጓድና በመብረቅ ላይ የተሾሙ መላእክትን፥ በቍርና በውርጭ፥ በክረምትና በመጸው፥ በጸደይና በበጋ፥ በሰማይና በምድር ባሉ ነፋሳት ሁሉ የተሾሙ መላእክትን፥ በወንዙ ሁሉ፥ በጨለማና በብርሃን፥ በንጋትና በምሽት በባሕርይ ዕውቀቱ ባዘጋጃቸው ላይ የተሾሙ መለእክትን ፈጥሮአልና።” 参见章节 |