本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ኩፋሌ 2:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በዚያችም ቀን በየመወሰኛቸው የባሕር ጥልቆችን ፈጠረላት፤ ፈሳሾችንም ሁሉ፥ የውኃዎችንም መወሰኛዎች፥ በተራራዎች ሥር በምድር ውስጥ ምንጮች ሁሉና በተራራዎች ሥር ያሉ የውኃዎችን መወሰኛዎች ሁሉ፥ በምድር ያሉ የውኃዎችንም ጕድጓድ ሁሉ ፈጠረላት። በየዘሩም የሚዘራውን ዘር፥ የሚበላውንም ዘር ሁሉ፥ የሚያፈሩ እንጨቶችንና ዛፎችንም፥ በገነትም ለተድላ የተፈጠሩ ተክሎችን፥ በሦስተኛዪቱ ቀን እነዚህን አራቱን ታላላቆች ፍጥረቶች ፈጠረ። 参见章节 |