本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ኩፋሌ 1:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 “ብዙ ሰዎች ይጠፋሉ፥ ተይዘውም በጠላቶቻቸው እጅ ይወድቃሉ። ሥርዐቴንና ትእዛዜን፥ የቃል ኪዳኔንም በዓላት፥ ሰንበታትንም፥ በመካከላቸውም የለየሁትን ቅድሳቴን፤ ስሜ በእርሱ ይጠራ ዘንድ፥ ያድርበትም ዘንድ በምድር መካከል ያከበርሁትን ድንኳኔንና መቅደሴን ትተዋልና። 参见章节 |