Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢያሱ 10:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ለኢ​ያ​ሱም “አም​ስቱ ነገ​ሥት በመ​ቄዳ ዋሻ ተሸ​ሽ​ገው ተገኙ፤” ብለው ነገ​ሩት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 ኢያሱም ዐምስቱ ነገሥታት በመቄዳ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው መገኘታቸውን ሰማ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ለኢያሱም፦ “አምስቱ ነገሥታት በመቄዳ ዋሻ ተሸሽገው ተገኝተዋል” ብለው ነገሩት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 እነዚህም አምስቱ ነገሥታት በማቄዳ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው መገኘታቸው ለኢያሱ ተነገረው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 ለኢያሱም፦ አምስቱ ነገሥታት በመቄዳ ዋሻ ተሸሽገው ተገኙ ብለው ነገሩት።

参见章节 复制




ኢያሱ 10:17
3 交叉引用  

እነ​ዚ​ህም አም​ስት ነገ​ሥት ሸሽ​ተው በመ​ቄዳ ዋሻ ተሸ​ሸጉ።


ኢያ​ሱም እን​ዲህ አለ፥ “ወደ ዋሻው አፍ ታላ​ላቅ ድን​ጋይ አን​ከ​ባ​ል​ላ​ችሁ፥ ይጠ​ብ​ቋ​ቸው ዘንድ ሰዎ​ችን በዚያ አኑሩ፤


የጋ​ይ​ንም ንጉሥ ሳይ​ሞት ይዘው ወደ ኢያሱ አመ​ጡት።


跟着我们:

广告


广告