ዮሐንስ 8:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ባርያ ዘወትር በቤት አይኖርም፤ ልጅ ግን ለዘለዓለም ይኖራል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም35 ባሪያ ለዘለቄታ በቤተ ሰቡ ውስጥ አይኖርም፤ ልጅ ግን ምን ጊዜም በቤት ይኖራል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ባርያም ለዘለዓለም በቤት አይኖርም፤ ልጁ ለዘለዓለም ይኖራል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 ባሪያ ሁልጊዜ በቤት ውስጥ አይኖርም፤ ልጅ ግን ሁልጊዜ በቤት ውስጥ ይኖራል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ባርያም ለዘላለም በቤት አይኖርም፤ ልጁ ለዘላለም ይኖራል። 参见章节 |