ዮሐንስ 20:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ቶማስም፥ “ጌታዬ አምላኬም” ብሎ መለሰ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ቶማስም፣ “ጌታዬ፤ አምላኬም!” አለው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ቶማስም “ጌታዬና አምላኬ!” ብሎ መለሰለት። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ቶማስም “ጌታዬ! አምላኬም!” ሲል መለሰለት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ቶማስም፦ “ጌታዬ አምላኬም” ብሎ መለሰለት። 参见章节 |