ዮሐንስ 2:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እርሱ ግን ይህን የተናገረው ቤተ መቅደስ ስለ ተባለ ሰውነቱ ነበር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ቤተ መቅደስ ሲል ግን፣ ስለ ገዛ ሰውነቱ መናገሩ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ እየተናገረ ነበር። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ኢየሱስ ግን “ቤተ መቅደስ” ብሎ የተናገረው ስለ ሰውነቱ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ ይል ነበር። 参见章节 |