ዮሐንስ 19:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ጲላጦስም፥ “የጻፍሁትን ጻፍሁ” ብሎ መለሰላቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ጲላጦስም፣ “በቃ፤ የጻፍሁትን ጽፌአለሁ” ብሎ መለሰ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ጲላጦስም “የጻፍሁትን ጽፌአለሁ” ብሎ መለሰ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ጲላጦስ ግን “የጻፍኩትን ጽፌአለሁ” ሲል መለሰ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 ጲላጦስም፦ “የጻፍሁትን ጽፌአለሁ” ብሎ መለሰ። 参见章节 |