ዮሐንስ 16:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እርሱም እኔን ያከብረኛል፤ ከእኔ ወስዶ ይነግራችኋልና። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 የእኔ ከሆነው ወስዶ እንድታውቁ በማድረግ ያከብረኛል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እርሱ ያከብረኛል፤ የእኔ ከሆነው ወስዶ ይነግራችኋልና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 የእኔ ከሆነው ወስዶ ስለሚነግራችሁ እኔን ያከብረኛል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እርሱ ያከብረኛል፥ ከእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋልና። 参见章节 |