ዮሐንስ 10:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 እናንተ ግን አታምኑኝም፤ እንደ ነገርኋችሁ ከበጎች ውስጥ አይደላችሁምና። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 እናንተ ግን በጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 እናንተ ግን ከበጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 እናንተ ግን ከበጎቼ መንጋ ስላልሆናችሁ አታምኑም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 እናንተ ግን እንደ ነገርኋችሁ ከበጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም። 参见章节 |