Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 9:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 እኔ ብና​ገር የሚ​ጠ​ቅ​መኝ የለም፤ ፊቴም በጩ​ኸት ወደቀ፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 ‘ማጕረምረሜን እረሳለሁ፤ ገጽታዬን ቀይሬ ፈገግ እላለሁ’ ብል፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 እኔ፦ የኀዘን እንጉርጉሮዬን እረሳለሁ፥ ፊቴን መልሼ እጽናናለሁ ብል፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 ሮሮዬን ልርሳ፥ ፊቴንም ማጥቈር ትቼ ፈገግታ ላሳይ ብል፥

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 እኔ፦ የኀዘን እንጕርጕሮዬን እረሳለሁ፥ ፊቴን መልሼ እጽናናለሁ ብል፥

参见章节 复制




ኢዮብ 9:27
6 交叉引用  

ባፌም ኀይል ቢኖ​ረኝ ኖሮ፥ ከን​ፈ​ሬን ባል​ገ​ታ​ሁም ነበር፥ የም​ና​ገ​ረ​ው​ንም ባሻ​ሻ​ልሁ ነበር፤


ስለ​ዚ​ህም እኔ አፌን አል​ከ​ለ​ክ​ልም፤ በመ​ን​ፈሴ ጭን​ቀ​ትን እና​ገ​ራ​ለሁ፤ የነ​ፍ​ሴ​ንም ምሬት በኀ​ዘን እገ​ል​ጣ​ለሁ።


እኔም፦ አል​ጋዬ ያጽ​ና​ናኝ ይሆን? መኝ​ታ​ዬስ ደስ ያሰ​ኘኝ ይሆን? እላ​ለሁ።


ሁል​ጊዜ ቀኑን ሁሉ ጠላ​ቶች ረገ​ጡኝ፥ የሚ​ዋ​ጉኝ በዝ​ተ​ዋ​ልና ፈራሁ።


ልባ​ች​ሁን ታም​ማ​ችሁ ትቅ​በ​ዘ​በ​ዛ​ላ​ችሁ። ከሚ​ያ​ቅ​በ​ዘ​ብዝ የልብ ሕመ​ማ​ችሁ የሚ​ያ​ድ​ና​ችሁ የለም።


跟着我们:

广告


广告