ኢዮብ 7:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ሕይወትን ከመንፈሴ ትለያለህ። አጥንቶቼንም ከሞት ትጠብቃለህ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ስለዚህ እንዲህ ሆኖ ከመኖር፣ መታነቅና መሞትን እመርጣለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ከዚህ ሥጋ ይልቅ ነፍሴ መታነቅንና ሞትን መረጠች። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ይህን ሥቃይ የበዛበት ሰውነት ተሸክሜ ከመኖር ታንቄ መሞትን እመርጣለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ነፍሴም ከአጥንቴ ይልቅ መታነቅንና ሞትን መረጠች። 参见章节 |