Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 39:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 በዚ​ያም ሆኖ የሚ​በ​ላ​ውን ይፈ​ል​ጋል፤ ዐይ​ኖ​ቹም በሩቁ ይመ​ለ​ከ​ታሉ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 እዚያ ሆኖ የሚነጥቀውን ይቃኛል፤ ዐይኑም ከሩቅ አጥርቶ ያያል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 በዚያም ሆኖ የሚነጥቀውን ይቃኛል፥ ዐይኖቹም ከሩቅ ይመለከታሉ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 እዚያም ሆኖ የሚነጥቀውን ነገር ያማትራል፤ ዐይኖቹም በሩቅ ያለውን ያያሉ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

29 በዚያም ሆኖ የሚነጥቀውን ይጐበኛል፥ ዓይኑም በሩቅ ትመለከታለች።

参见章节 复制




ኢዮብ 39:29
2 交叉引用  

በዓ​ለቱ ገደል ላይ ይኖ​ራል፤ በገ​ደሉ ገመ​ገ​ምና በጥጉ ያድ​ራል።


የመ​ር​ከብ መን​ገድ ፍለጋ፥ ወይም የሚ​በ​ርና የሚ​በ​ላ​ውን የሚ​ፈ​ልግ የን​ስር ፍለጋ እን​ደ​ማ​ይ​ታ​ወቅ ሕይ​ወቴ እን​ዲሁ ሆነ።


跟着我们:

广告


广告