ኢዮብ 36:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 እነሆ፥ በዙሪያው ብርሃኑን ይዘረጋል የባሕሩንም ጥልቀት ይከድነዋል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 መብረቁን በዙሪያው እንዴት እንደሚበትን ተመልከት፤ የባሕሩንም ወለል ይሸፍናል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 እነሆ፥ በዙሪያው ብርሃኑን ይዘረጋል፥ የባሕሩንም ጥልቀት ይከድናል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 እግዚአብሔር የባሕሩን ጥልቀት እየሸፈነ መብረቁን በዙሪያው እንዴት እንደሚበትን ተመልከት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 እነሆ፥ በዙሪያው ብርሃኑን ይዘረጋል፥ የባሕሩንም ጥልቀት ይከድናል። 参见章节 |