ኢዮብ 36:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ሰዎች ሊሠሩት ከሞከሩት በላይ፥ ሥራው ታላቅ እንደ ሆነ አስብ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም24 ሰዎች በመዝሙር ያወደሱትን፣ የርሱን ሥራ ማወደስ አትዘንጋ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ይልቁንም ሰዎች የዘመሩለትን ሥራውን ማክበርን አስታውስ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 ሰዎች ሁልጊዜ በሚሠራው ሥራ በመዝሙር እንደሚያመሰግኑት። አንተም የእርሱን ሥራ በመዝሙር አመስግን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ሰዎች የዘመሩትን ሥራውን ታከብር ዘንድ አስብ። 参见章节 |