ኢዮብ 36:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በእነርሱ ፋንታ ወገኖች እንዲገቡ፥ ኀያላን ሰዎችን ሁሉ በሌሊት አታስወጣ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ሰዎች ከቤታቸው የሚወሰዱበትን፣ ሌሊት አትመኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ሰዎች ድንገት የሚሞቱበትን ሌሊትን አትመኛት። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ሕዝቦች ከስፍራቸው የሚጠፉበት የጨለማ ጊዜ እንዲመጣ አትመኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ወገኖች ከስፍራቸው የሚወጡበትን ሌሊት አትመኝ። 参见章节 |