ኢዮብ 34:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 “ኀያሉ እግዚአብሔርን፦ እንዲህ የሚል አለ፥ እኔ በረከትን ተቀበልሁ፥ መያዣውንም አልወስድም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም31 “ማን ለእግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ ‘እኔ በደለኛ ነኝ፤ ከእንግዲህ ግን አልበድልም፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 እግዚአብሔርን፦ እኔ ሳልበድል ቅጣት ተቀበልሁ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 “ምናልባት አንድ ሰው ለእግዚአብሔር ‘እስከ አሁን በድዬአለሁ ዳግመኛ አልበድልም፥ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 እግዚአብሔርን፦ እኔ ሳልበድል ቅጣት ተቀበልሁ፥ 参见章节 |