ኢዮብ 34:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ኃጥኣንን ያጠፋቸዋል፥ ጻድቃን ግን በፊቱ ናቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ስለ ክፋታቸውም፣ በሰው ሁሉ ፊት ይቀጣቸዋል፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ሰዎች እያዩ እንደ ክፉዎች ይመታቸዋል፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 በሠሩት ዐመፃ ምክንያት ኃጢአተኞችን በሰው ፊት ይቀጣቸዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ሰዎች እያዩ እንደ ክፉዎች ይመታቸዋል፥ 参见章节 |