ኢዮብ 33:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 እግሬን በግንድ አጣበቀ፥ መንገዴንም ሁሉ ጠበቀ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እግሬን በግንድ አጣብቋል፤ እንቅስቃሴዬንም ሁሉ ይከታተላል።’ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 እግሬን በግንዶች መካከል ያጣብቃል፥ መንገዶቼን ሁሉ ይቆጣጠራል።’ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እግሮቼን በግንድና በግንድ መካከል አጣብቆ ይይዛል፤ በምሄድበት መንገድ ሁሉ ይመለከተኛል።’ ብለሃል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 እግሬን በግንድ አጣበቀ፥ መንገዴንም ሁሉ ተመለከተ። 参见章节 |