Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 33:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 “ነገር ግን፥ ኢዮብ ሆይ፥ ቃሌን ስማ፥ ነገ​ሬ​ንም አድ​ምጥ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 “አሁን ግን ኢዮብ ሆይ፣ ንግግሬን ስማ፤ የምለውንም ሁሉ አድምጥ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 “እንግዲህ፥ ኢዮብ ሆይ፥ ንግግሬን እንድትሰማ፥ ቃሌንም ሁሉ እንድታደምጥ እለምንሃለሁ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 “አሁንም ኢዮብ ሆይ! የምነግርህን ስማኝ፤ የምልህንም ሁሉ በጥንቃቄ አድምጠኝ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ነገር ግን፥ ኢዮብ ሆይ፥ ንግግሬን እንድትሰማ፥ ቃሌንም ሁሉ እንድታደምጥ እለምንሃለሁ።

参见章节 复制




ኢዮብ 33:1
7 交叉引用  

ነገ​ሬን ስሙ ስሙ፥ እኔ በጆ​ሮ​አ​ችሁ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለ​ሁና።


“አሁን የአ​ፌን ክር​ክር ስሙ፥ የከ​ን​ፈ​ሬ​ንም ፍርድ አድ​ምጡ።


ለሰው ፊት ማድ​ላ​ትን አላ​ው​ቅም፤ ከሰ​ውም የተ​ነሣ የማ​ፍ​ረው ካለ ትሎች ይብ​ሉኝ።


እነሆ፥ አፌን ከፍ​ቻ​ለሁ፥ አን​ደ​በ​ቴም ይና​ገ​ራል።


“እና​ንተ ጥበ​በ​ኞች፥ ቃሌን ስሙ፤ እና​ን​ተም ዐዋ​ቂ​ዎች፥ መል​ካም ነገ​ርን አድ​ምጡ።


የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ፤” አለ።


跟着我们:

广告


广告