ኢዮብ 32:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ከሰው የተነሣ አላፍርምና፥ ከሟች ሰውም የተነሣ አላፈገፍግምና። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ለማንም አላደላም፤ ሰውንም አላቈላምጥም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 በማንም ሰው ፊት ግን አላደላም፥ ማንንም አላቈላምጥም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 በዚህ ጉዳይ ለማንም አላደላም፤ ማንንም አላቆላምጥም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ለሰው ፊት ግን አላደላም፥ ሰውንም አላቈላምጥም። 参见章节 |