ኢዮብ 31:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ልቤ በስውር ተታልሎ እንደ ሆነ፥ በአፌም ላይ እጄን አኑሬ ስሜ እንደ ሆነ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ልቤ በስውር ተታልሎ፣ ስለ ክብራቸው አፌ እጄን ስሞ ከሆነ፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ልቤ በስውር ተታልሎ፥ አፌም እጄን ስሞ እንደሆነ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ልቤ በስውር ለእነርሱ አልተማረከም እጄንም ዘርግቼ በመሳም አክብሮት አላቀረብኩላቸውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ልቤ በስውር ተታልሎ፥ አፌም እጄን ስሞ እንደ ሆነ፥ 参见章节 |